Simakone Melake
Simakone Melake
Simakone Melake
Simakone Melake
ጦማር / Blog

የክርስቶስ መንገድ
ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ከናዝሬት ወደ ዮሐንስ አምላካችን ኢየሱስክርስቶስ ያደረገው ጉዞ አስደናቂው መንገድ ነው። ከልዕልና ወደትሕትና ከሰማይ ወደ ምድር ያደረገውን ጉዞ የሚተረጉም ጉዞ ነውና። በዮርዳኖስ ሀጢአተኞችን

የኢየሱስ እናት በዚያ ነበረች
በስድስተኛው ወር መልአኩ ገብርኤል ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ አንዲት አገር ተላከ፤ ቤተ መቅደሱ ያለው በኢየሩሳሌም ነው፤ የእግዚአብሔር መልአክ ለዳዊት የተገለጠበት የኦርና አውድማ ያለውም በሌላ ስፍራ ነው

ማነው እንደዚህ ያከበረ?
መንፈሳዊ በዓልን በመንፈሳዊ ሥነ ሥርዓት ማክበር ሲገባን በማይገባ ሥነ ሥርዓት ስናከብር እናታያለን። ማነው እንዲህያከበረ? በዕለተ ልደቱ ቤተ ልሔምን በዓይነ ልቡናው ያየ፣ እመቤታችን በአብ ዕቅፍ (ዕሪና)

የቃል ኪዳኑ ታቦት በሰማይ
“በሰማይ ያለው የእግዚአብሔር መቅደስ ተከፈተ የኪዳኑም ታቦት ታየ” ራእ. 11፥19። ቅዱስ ዮሐንስ በራእይ ስላየው ስለዚህ ቃል ልዩ ልዩ ትርጓሜዎችን የሰጡ ሊቃውንት አሉ።ቤተ መቅደሱ ሰው የሆነው

አንተ እንደምታስበው አይደለም!
ልጁ የሞተችበት አንድ ሰው መጥቶ በክርስቶስ ፊት እየሰገደ ልመናውን አቀረበ። የለመነው ነገር ምን መሰላችሁ? “ልጄ አሁን ሞተች ሂድና አድናት” ማቴ. 9፥18 የሚል ነበር።ኢየሱስ ክርስቶስ ልመናውን

መፍትሔው ሌላ ነው!
ችግሮች ሁሉ አንድ ዓይነት መፍትሔ ሊኖራቸው አይችልም፤ የችግሮቻችን ምንጭና የችግሮቻችንም ዓይነት ብዙ ሲሆን የችግር መፍቻ መንገዶችም እንዲሁ ብዙ ናቸው። ሌላው ቀርቶ አንድ ዓይነት ችግሮች እንኳን