እሱ ግን ከተናገረው አንዱንም ሳያስቀር ተነሳሣ!
“ይህን ቤተመቅደስ አፍርሱት በሦስተኛው ቀን አነሣዋለሁ” ዮሐ. 2፥19 አላለም ነበር?እንደተናገረ ቤተ መቅደስ የተባለ ሰውነቱን አስነሥቶ አሳየን። “እኔ በፈቃዴ አኖራታለሁ እንጂ ነፍሴን ከእኔ ማንም አይወስዳትም ላኖራት ሥልጣን አለኝ ደግሞም ላነሣት ስልጣንአለኝ” ዮሐ. 10፥18 ያለውን ቃሉን ሊፈጽም ጌታ ተነሣ። በዚያ ቦታ ተገኝተው መቃብሩ ባዶ ሆኖ ያዩት ሴቶች እንዴት የታደሉ ናቸው? “መልአኩ አይዟችሁ አትፍሩ” ብሎ አጽናናቸው፤ መቃብሩ ባዶ […]
እሱ ግን ከተናገረው አንዱንም ሳያስቀር ተነሳሣ! Read More »









